በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፣ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታና በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ጋር በኢትዮጵያና ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎቻቸውን በሚያከናውኑባቸው አገራት እንደምን ዓለም አቀፍ ግንኙንቶችን ለማጠናከርና የኢትዮጵያንም ጥቅም ለማስጠበቅ እየጣሩ እንዳለ በያዝነው ዓመት የመጀመሪያ ወራት ከአካሔድናቸው ቃለ ምልልሶች በቅንጭቡ አቅርበናል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
