Ambassador Meles Alem (L), Ambassador Dr Tizita Mulugeta (T-R) and Ambassador Teshome Toga (B-R) Source: Suppliedበቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፣ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታና በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ጋር በኢትዮጵያና ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎቻቸውን በሚያከናውኑባቸው አገራት እንደምን ዓለም አቀፍ ግንኙንቶችን ለማጠናከርና የኢትዮጵያንም ጥቅም ለማስጠበቅ እየጣሩ እንዳለ በያዝነው ዓመት የመጀመሪያ ወራት ከአካሔድናቸው ቃለ ምልልሶች በቅንጭቡ አቅርበናል።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፣ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታና በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ ዓለም ጋር በኢትዮጵያና ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎቻቸውን በሚያከናውኑባቸው አገራት እንደምን ዓለም አቀፍ ግንኙንቶችን ለማጠናከርና የኢትዮጵያንም ጥቅም ለማስጠበቅ እየጣሩ እንዳለ በያዝነው ዓመት የመጀመሪያ ወራት ከአካሔድናቸው ቃለ ምልልሶች በቅንጭቡ አቅርበናል።