"የማውቀው ኢትዮጵያዊነትን ብቻ ነው" አበራ የማነአብ13:46Abera Yemaneab. Credit: A.Yemaneabኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሰሞኑን "ለውጥ ናፋቂው ሕይወቴ" በሚል ርዕስ ግለ ታሪካቸውን ለአንባቢያን ያበቁት አበራ የማነ አብ ትውልዳቸው ደቡብ ኢትዮጵያ ጠምባሮ፣ እናታቸው ተዋበች ይርዳው ከመርሃ ቤቴ፤ አባታቸው የማነ አብ ጊላይ ከሃማሴን (ኤርትራ) ናቸው። ትረካቸውን ከደቡብ ኢትዮጵያ ጠምባሮ አንስተው፤ በአገር ውስጥና በአውሮፓ ስላካሔዷቸው የተማሪዎች ንቅናቄ የትግል ተሳትፎዎች ያወጋሉ።አንኳሮችውልደትና ዕድገትብሔራዊ ማንነትየኮሌጅ ሕይወትና የማልኮም ኤክስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግግርተጨማሪ ያድምጡ"በተማሪዎች ንቅናቄ ወቅት ጥያቄው የብሔሮች መብቶች ይታወቁ እንጂ ከኢትዮጵያ የመለያየትን ሃሳብ ለማጉላትና ኢትዮጵያን ለመበተን አልነበረም" አበራ የማነ አብተጨማሪ ያድምጡ"የመሬት ለአራሹ አዋጅ ፍትሐዊና ሕዝባዊ ስለሆነ ማንኛውም ተራማጅ ወገን ሊደግፈው የሚገባ ነው የሚል ቁርጠኛ አቋም ነበረን" አበራ የማነ አብተጨማሪ ያድምጡ"ስጋቴ እንዳለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት እርምጃ ወደ ኋላ እንዳይሆን በጣም ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ መሆኑ ነው" አበራ የማነ አብShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው