"የማውቀው ኢትዮጵያዊነትን ብቻ ነው" አበራ የማነአብ13:46Abera Yemaneab. Credit: A.Yemaneabኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሰሞኑን "ለውጥ ናፋቂው ሕይወቴ" በሚል ርዕስ ግለ ታሪካቸውን ለአንባቢያን ያበቁት አበራ የማነ አብ ትውልዳቸው ደቡብ ኢትዮጵያ ጠምባሮ፣ እናታቸው ተዋበች ይርዳው ከመርሃ ቤቴ፤ አባታቸው የማነ አብ ጊላይ ከሃማሴን (ኤርትራ) ናቸው። ትረካቸውን ከደቡብ ኢትዮጵያ ጠምባሮ አንስተው፤ በአገር ውስጥና በአውሮፓ ስላካሔዷቸው የተማሪዎች ንቅናቄ የትግል ተሳትፎዎች ያወጋሉ።አንኳሮችውልደትና ዕድገትብሔራዊ ማንነትየኮሌጅ ሕይወትና የማልኮም ኤክስ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግግርተጨማሪ ያድምጡ"በተማሪዎች ንቅናቄ ወቅት ጥያቄው የብሔሮች መብቶች ይታወቁ እንጂ ከኢትዮጵያ የመለያየትን ሃሳብ ለማጉላትና ኢትዮጵያን ለመበተን አልነበረም" አበራ የማነ አብተጨማሪ ያድምጡ"የመሬት ለአራሹ አዋጅ ፍትሐዊና ሕዝባዊ ስለሆነ ማንኛውም ተራማጅ ወገን ሊደግፈው የሚገባ ነው የሚል ቁርጠኛ አቋም ነበረን" አበራ የማነ አብተጨማሪ ያድምጡ"ስጋቴ እንዳለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት እርምጃ ወደ ኋላ እንዳይሆን በጣም ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ መሆኑ ነው" አበራ የማነ አብShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ