"ስጋቴ እንዳለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት እርምጃ ወደ ኋላ እንዳይሆን በጣም ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ መሆኑ ነው" አበራ የማነ አብ11:59Abera Yemane-Ab. Credit: A.Yemaneabኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የ"ለውጥ ናፋቂው ሕይወቴ" መጽሐፍ ደራሲ አበራ የማነ፤ የኢዲኃቅን የሰላም ልዑክ ቡድን መርተው በግዮኑ የሰላም ጉባኤ ለመታደም ሳይበቁ እንደምን ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በቀጥታ ወደ ዘብጥያ እንደወረዱና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክተው አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችከሰላም ልዑክ ቡድን መሪነት ወደ እሥረኝነትዳግም ስደትተስፋና ስጋትተጨማሪ ያድምጡ"የማውቀው ኢትዮጵያዊነትን ብቻ ነው" አበራ የማነአብተጨማሪ ያድምጡ"በተማሪዎች ንቅናቄ ወቅት ጥያቄው የብሔሮች መብቶች ይታወቁ እንጂ ከኢትዮጵያ የመለያየትን ሃሳብ ለማጉላትና ኢትዮጵያን ለመበተን አልነበረም" አበራ የማነ አብተጨማሪ ያድምጡ"የመሬት ለአራሹ አዋጅ ፍትሐዊና ሕዝባዊ ስለሆነ ማንኛውም ተራማጅ ወገን ሊደግፈው የሚገባ ነው የሚል ቁርጠኛ አቋም ነበረን" አበራ የማነ አብShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የሩስያውን ፕሬዚደንት ወደ ድርድር ጠረጴዛ ለማምጣት በሁለት የሩስያ ነዳጅ ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ ጣሉጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ኢትዮጵያ ውስጥ መገንጠልም፤ መጠቅለልም አይሠራም። ኢትዮጵያ ትውልድ ተቀባብሎ የሚያፀናት ሀገር ትሆናለች" አሉ"ጠለፋና ደፈራን ለመከላከል በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ በየደረጃው የሥነ ፆታ ትምህርት ቢሰጥ ጥሩ ነው እላለሁ" ደራሲና የፊልም አዘጋጅ ሔለን እሸቱየኢትዮጵያ የመስከረም ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 13.2 በመቶ ሆኖ ተመዘገበ