"ስጋቴ እንዳለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት እርምጃ ወደ ኋላ እንዳይሆን በጣም ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ መሆኑ ነው" አበራ የማነ አብ11:59Abera Yemane-Ab. Credit: A.Yemaneabኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የ"ለውጥ ናፋቂው ሕይወቴ" መጽሐፍ ደራሲ አበራ የማነ፤ የኢዲኃቅን የሰላም ልዑክ ቡድን መርተው በግዮኑ የሰላም ጉባኤ ለመታደም ሳይበቁ እንደምን ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በቀጥታ ወደ ዘብጥያ እንደወረዱና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክተው አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችከሰላም ልዑክ ቡድን መሪነት ወደ እሥረኝነትዳግም ስደትተስፋና ስጋትተጨማሪ ያድምጡ"የማውቀው ኢትዮጵያዊነትን ብቻ ነው" አበራ የማነአብተጨማሪ ያድምጡ"በተማሪዎች ንቅናቄ ወቅት ጥያቄው የብሔሮች መብቶች ይታወቁ እንጂ ከኢትዮጵያ የመለያየትን ሃሳብ ለማጉላትና ኢትዮጵያን ለመበተን አልነበረም" አበራ የማነ አብተጨማሪ ያድምጡ"የመሬት ለአራሹ አዋጅ ፍትሐዊና ሕዝባዊ ስለሆነ ማንኛውም ተራማጅ ወገን ሊደግፈው የሚገባ ነው የሚል ቁርጠኛ አቋም ነበረን" አበራ የማነ አብShareLatest podcast episodesጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ ታዳጊ ወጣት አውስትራሊያውያን በጋውን ያለ ማኅበራዊ ሚዲያ በደስታ እንዲያሳልፉ አሳሰቡየኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 እንዲሆን ቀን ተቆረጠ"ሼክስፒር እኔ ኮርዴሊያን ሆኜ ስጫወት ቢያየኝ፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ጥቁር ሴት በመሆኔ ይደነግጣል። በእሱ ጊዜ ዘረኛነት በጣም ነበር።" ተዋናይት አሁንም አበበ"ወጣት ሴቶች ውስጣቸው ጥንካሬና ችሎታ እንዲኖራቸው ነው የምፈልገው፤ ለውጥ ቢኖርም አሁንም ወንዶችና ሴቶች ገና እኩል አይደሉም" ተዋናይት አሁንም አበበ