Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የእግር ጉዞው ዓላማ ለትውውቅ፣ ለፍቅር፣ ለአንድነትና ቤተክርስቲያናችንን አጉልቶ ለማሳየት ነው" ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ

St Michael walking.jpg
Credit: Supplied

መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ ጎበና፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና የሰሜን አፍሪካ ሃገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅና ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይና የእግር ጉዞ አስተባባሪና የግር ጉዞው ተሳታፊዎች ቅዳሜ የካቲት 16 / ፌብሪዋሪ 24 በ "ታላቁ ጉዞ" ስያሜ ስለተካሔደው የእግር ጉዞ ሂደት ይናገራሉ።


Published

By Elias Gudisa

Source: SBS



Share this with family and friends


መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ ጎበና፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና የሰሜን አፍሪካ ሃገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅና ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አገልጋይና የእግር ጉዞ አስተባባሪና የግር ጉዞው ተሳታፊዎች ቅዳሜ የካቲት 16 / ፌብሪዋሪ 24 በ "ታላቁ ጉዞ" ስያሜ ስለተካሔደው የእግር ጉዞ ሂደት ይናገራሉ።


አንኳሮች

  • 2ኛው ዓመታዊ የእግር ጉዞ
  • የእግር ጉዞው ፕሮግራም ሂደት
  • ተሳትፎ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now