“ ለአእምሮ ጤና ችግር ተገቢውን ህክምና እና ክትትል ከተደረገ ጤናማ ህይወትን መምራት ይቻላል” - ዶ / ር ገላዬ ታደሰ

Dr Gelaye Tadesse

Dr Gelaye Tadesse Source: Supplied

ዶ / ር ገላዬ ታደሰ በምእራብ አውስትራሊያ የካንትሪ ሄልዝ አገልግሎት የአእምሮ ጤና መምህር እና ሀኪም እንደሚሉት ከሆነ የአእምሮ ጤና ችግር ሊታከም የሚችል እና ታማሚዎቹም ሙሉ ለሙሉ ሊድኑ ወይም ተገቢውን ህክምና በመከታተል ጤናማ ህይወትን መምራት እንደሚችሉ ነው ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now