“ ወንዶች ከሴቶች በሶስት እጥፍ ራሳቸውን ለማጥፋት የተጋለጡ ናቸው ”

.

Dr Gelaye Tadesse Source: GT

ዶ / ር ገላዬ ታደሰ በምእራብ አውስትራሊያ የካንትሪ ሄልዝ አገልግሎት የአእምሮ ጤና መምህር እና ሀኪም እንደሚሉት ከሆነ ወንዶች ከሴቶች በሶስት እጥፍ ራሳቸውን ለማጥፋት የተጋለጡ ናቸው ፡፡ ለዚህም ዋነኛው መንስኤ የአእምሮ ጤና መታወክ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወንዶች ወደ እርዳታ ከመሄድ ይልቅ በውስጥ አምቆ መያዝን ይመርጣሉ ፡፡ በአንጻሩ ሴቶች እርዳታን የመጠየቅ እና መነጋገርን ስለሚመርጡ ለህመሙ በቶሎ መፍትሄን ያገኛሉ፡፡ እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ በየአመቱ 80 ሺህ ሰዎች ህይወታቸውን ያጠፋሉ፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ ወንዶች ከሴቶች በሶስት እጥፍ ራሳቸውን ለማጥፋት የተጋለጡ ናቸው ” | SBS Amharic