Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“ ወንዶች ከሴቶች በሶስት እጥፍ ራሳቸውን ለማጥፋት የተጋለጡ ናቸው ”

.

Dr Gelaye Tadesse Source: GT

ዶ / ር ገላዬ ታደሰ በምእራብ አውስትራሊያ የካንትሪ ሄልዝ አገልግሎት የአእምሮ ጤና መምህር እና ሀኪም እንደሚሉት ከሆነ ወንዶች ከሴቶች በሶስት እጥፍ ራሳቸውን ለማጥፋት የተጋለጡ ናቸው ፡፡ ለዚህም ዋነኛው መንስኤ የአእምሮ ጤና መታወክ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወንዶች ወደ እርዳታ ከመሄድ ይልቅ በውስጥ አምቆ መያዝን ይመርጣሉ ፡፡ በአንጻሩ ሴቶች እርዳታን የመጠየቅ እና መነጋገርን ስለሚመርጡ ለህመሙ በቶሎ መፍትሄን ያገኛሉ፡፡ እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ በየአመቱ 80 ሺህ ሰዎች ህይወታቸውን ያጠፋሉ፡፡


Published

Presented by Martha Tsegaw

Source: SBS


Share this with family and friends


ዶ / ር ገላዬ ታደሰ በምእራብ አውስትራሊያ የካንትሪ ሄልዝ አገልግሎት የአእምሮ ጤና መምህር እና ሀኪም እንደሚሉት ከሆነ ወንዶች ከሴቶች በሶስት እጥፍ ራሳቸውን ለማጥፋት የተጋለጡ ናቸው ፡፡ ለዚህም ዋነኛው መንስኤ የአእምሮ ጤና መታወክ ሲሆን አብዛኛዎቹ ወንዶች ወደ እርዳታ ከመሄድ ይልቅ በውስጥ አምቆ መያዝን ይመርጣሉ ፡፡ በአንጻሩ ሴቶች እርዳታን የመጠየቅ እና መነጋገርን ስለሚመርጡ ለህመሙ በቶሎ መፍትሄን ያገኛሉ፡፡ እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት መረጃ ከሆነ በየአመቱ 80 ሺህ ሰዎች ህይወታቸውን ያጠፋሉ፡፡



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now