እግር ኳስ ሜዳ ሕይወቱ ያለፈችው ኤፍሬም ታደሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈጸመ

Ephraim Tadesse

Ephraim Tadesse. Source: Tadele Feleke

በምዕራብ አውስትራሊያ ፐርዝ ነዋሪ የነበረው ባለ ትዳርና የሶስት ልጆች አባት እኤፍሬም ታደሰ ይጫወትበት በነበረበት እግር ኳስ ሜዳ እሑድ ፌብሪዋሪ 14, 2021 ሕይወቱ አልፋለች። የቀብር ሥነ ሥርዓቱም በፐርዝ ከተማ ተፈጽሟል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now