“የፕሬዚደንት ትራምፕ አባባል የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋና ታሪኳን ያላስተዋለ ነው” - በአውስትራሊያና እስያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት

Source: PD
በቻይና፣ ጃፓንና አውስትራሊያ የኢፌዴሪ አምባሳደራትና ተወካዮችን አካትቶ በአውስትራሊያና እስያ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ኖቬምበር 2 – 2020 ባካሄዱት የዙም ስብሰባ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ “ግብፅ የሕዳሴ ግድብን ልታጋይ” ትችላለች አባባልን በፅኑ አውግዘዋል። ዓለም አቀፍ ሕግንም እንደሚጻረር አስታውቀዋል።
Share