“የፕሬዚደንት ትራምፕ አባባል የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጋፋና ታሪኳን ያላስተዋለ ነው” - በአውስትራሊያና እስያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት

Ethiopian diaspora GERD

Source: PD

በቻይና፣ ጃፓንና አውስትራሊያ የኢፌዴሪ አምባሳደራትና ተወካዮችን አካትቶ በአውስትራሊያና እስያ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ኖቬምበር 2 – 2020 ባካሄዱት የዙም ስብሰባ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ “ግብፅ የሕዳሴ ግድብን ልታጋይ” ትችላለች አባባልን በፅኑ አውግዘዋል። ዓለም አቀፍ ሕግንም እንደሚጻረር አስታውቀዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now