ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ መልአከ ቀሲስ እንግዳ ቸሩ፤ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁንና መልአከ ቀሲስ ተስፋዬ መንግሥቱ፤ በሜልበርን ከተማ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናት እንደምን በተናጠል የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል እንዳከበሩ ይናገራሉ፡፡ የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውንም ያስተላልፋሉ፡፡
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ላይ፟ ግራ)፣ መልአከ ቀሲስ እንግዳ ቸሩ (ታች ግራ)፤ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን (መሃል) እና መልአከ ቀሲስ ተስፋዬ መንግሥቱ (ቀኝ) Source: Elias Gudisa/Tesfaye Mengistu and Engida Cheru
Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends



