በዓለ ጥምቀት በሜልበርን

Ethiopian Epihany

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ላይ፟ ግራ)፣ መልአከ ቀሲስ እንግዳ ቸሩ (ታች ግራ)፤ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁን (መሃል) እና መልአከ ቀሲስ ተስፋዬ መንግሥቱ (ቀኝ) Source: Elias Gudisa/Tesfaye Mengistu and Engida Cheru

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ መልአከ ቀሲስ እንግዳ ቸሩ፤ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁንና መልአከ ቀሲስ ተስፋዬ መንግሥቱ፤ በሜልበርን ከተማ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናት እንደምን በተናጠል የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል እንዳከበሩ ይናገራሉ፡፡ የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውንም ያስተላልፋሉ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now