ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ መልአከ ቀሲስ እንግዳ ቸሩ፤ መልአከ ሰላም ቀሲስ ተሾመ ጌታሁንና መልአከ ቀሲስ ተስፋዬ መንግሥቱ፤ በሜልበርን ከተማ በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናት እንደምን በተናጠል የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል እንዳከበሩ ይናገራሉ፡፡ የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውንም ያስተላልፋሉ፡፡
Share

Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends


