ፍስሃ በየነ፤ ከመቀሌ ጦር ግንባር ወደ አውስትራሊያ

Feseha Beyene

Feseha Beyene Source: Supplied

አቶ ፍስሃ በየነ በፐርዝ - የአውስትራሊያ ነዋሪ ናቸው። መቀሌ ላይ በፌዴራልና በክልል መንግሥታቱ መካከል ወታደራዊ ግጭት ሲጀመር ከሠርግ መልስ ወደ ቤታቸው እያቀኑ ነበር። በተባበሩት መንግሥታትና በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ ኤምባሲ ድጋፍ እንደምን ከመቀሌ ወደ ብሪስበን - አውስትራሊያ መግባት እንደቻሉ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now