Interview Artist Tamagn Beyene and Dagnachew Teshome

Artist Tamagn Beyene and Dagnachew Teshome Source: Courtesy of TB and DT
አርቲስት ታማኝ በየነ የአለም አቀፍ ህብረት ለኢትዮጵያውያን መብቶች ሰብሳቢ እንዲሁም አቶ ዳኛቸው ተሾመ የህብረቱ የቦርድ አባል እና የአቅም ግንባት አስተባባሪ ፤ ህብረቱ በአሁን ወቅት ከሶማሌ ክልል እየተፈናቀሉ ያሉትን ኢትዮጵያውያን ለመርዳት እያደረገ ስላለው እንቅስቃሴ ይናገራሉ።
Share