“ትክክለኛውን የወቅቱን የኢትዮጵያ ሁኔታ ለአውስትራሊያና ለኒውዝላንድ መንግሥታት በተከታታይ እያስረዳን ነው” አቶ በርይሁን ደጉ

Beryihun Degu

Beryihun Degu, Acting Ethiopian Ambassador to Australia. Source: SBS Amharic

አቶ በርይሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈጻሚ፤ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች፣ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማኅበረሰብ አባላት ጋር ኤምባሲው እያዳበረው ስላለው ቅርርቦሽና ትብብር፤ እንዲሁም በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now