አቶ በርይሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈጻሚ፤ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች፣ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማኅበረሰብ አባላት ጋር ኤምባሲው እያዳበረው ስላለው ቅርርቦሽና ትብብር፤ እንዲሁም በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Beryihun Degu, Acting Ethiopian Ambassador to Australia. Source: SBS Amharic
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

