Beryihun Degu, Acting Ethiopian Ambassador to Australia. Source: SBS Amharicአቶ በርይሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈጻሚ፤ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች፣ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማኅበረሰብ አባላት ጋር ኤምባሲው እያዳበረው ስላለው ቅርርቦሽና ትብብር፤ እንዲሁም በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
አቶ በርይሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈጻሚ፤ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች፣ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማኅበረሰብ አባላት ጋር ኤምባሲው እያዳበረው ስላለው ቅርርቦሽና ትብብር፤ እንዲሁም በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።