“ትክክለኛውን የወቅቱን የኢትዮጵያ ሁኔታ ለአውስትራሊያና ለኒውዝላንድ መንግሥታት በተከታታይ እያስረዳን ነው” አቶ በርይሁን ደጉ

Beryihun Degu

Beryihun Degu, Acting Ethiopian Ambassador to Australia. Source: SBS Amharic

አቶ በርይሁን ደጉ፤ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ ጉዳይ ፈጻሚ፤ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች፣ በአውስትራሊያና ኒውዝላንድ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማኅበረሰብ አባላት ጋር ኤምባሲው እያዳበረው ስላለው ቅርርቦሽና ትብብር፤ እንዲሁም በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“ትክክለኛውን የወቅቱን የኢትዮጵያ ሁኔታ ለአውስትራሊያና ለኒውዝላንድ መንግሥታት በተከታታይ እያስረዳን ነው” አቶ በርይሁን ደጉ | SBS Amharic