"የስደተኞች ወደ ናሩ ዕገታ ማዕከል መወሰድ ልቤን በጣም ነው የሰበረው፤ የእኛም አውስትራሊያ የመቆየት ጉዳይ የተወሰነ ስላልሆነ ሁላችሁም ፀልዩልን" ቤተልሔም ጥበቡ12:23Bethlehem Tibebu. Credit: B.Tibebuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (6.82MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በናሩና ብሪስበን ዕገታ ማዕከላት ለአራት ዓመትታ የቆየችውና አሁንም በየስድስት ወራት ታዳሽ በሆነ ጊዜያዊ የመቆያ ቪዛ አውስትራሊያ ውስጥ የምትገኘው ቤተልሔም ጥበቡ የስደተኞች መብቶችም ተሟጋች ናት። ሰሞኑን አገር አቀፍ ክርክር በቀሰቀሰው በጀልባ ወደ አውስትራሊያ የዘለቁ ጥገኝነት ጠያቂዎች ወደ ናሩ የመላክ ውሳኔን አስመልክታ ትናገራለች። የናሩ ቆይታዋ ያሳደረባትንም ተፅዕኖዎች ታነሳለች።አንኳሮችየናሩ ዕገታ ማዕከል ፈታኝ ሕይወትስደተኞችን ወደ አውስትራሊያ ለሕክምና የማምጣትና የመከልከል ክርክር አተያዮችእንጥልጥል የወደፊት ዕጣ ፈንታተጨማሪ ያንብቡDetention to determination: Former Nauru detainee is now a ticket inspector on Melbourne Metroተጨማሪ ያድምጡ"ለጥገኝነት ጥየቃ በተሰፋርንባት የአሮጌ ጀልባ ጉዞ ከሞት አፋፍ ላይ ደርሰን ነበር"ቤተልሔም ጥበቡ"ከለበስኩት ልብስና መፅሐፍ ቅዱስ በስተቀር ምንም አልነበረኝም፤የተሰጠኝን አንሶላ ቀሚስ አድርጌ በእጄ ሰፍቼ ለብሻለሁ"ቤተልሔም ጥበቡShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ