"የስደተኞች ወደ ናሩ ዕገታ ማዕከል መወሰድ ልቤን በጣም ነው የሰበረው፤ የእኛም አውስትራሊያ የመቆየት ጉዳይ የተወሰነ ስላልሆነ ሁላችሁም ፀልዩልን" ቤተልሔም ጥበቡ12:23Bethlehem Tibebu. Credit: B.Tibebuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.82MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በናሩና ብሪስበን ዕገታ ማዕከላት ለአራት ዓመትታ የቆየችውና አሁንም በየስድስት ወራት ታዳሽ በሆነ ጊዜያዊ የመቆያ ቪዛ አውስትራሊያ ውስጥ የምትገኘው ቤተልሔም ጥበቡ የስደተኞች መብቶችም ተሟጋች ናት። ሰሞኑን አገር አቀፍ ክርክር በቀሰቀሰው በጀልባ ወደ አውስትራሊያ የዘለቁ ጥገኝነት ጠያቂዎች ወደ ናሩ የመላክ ውሳኔን አስመልክታ ትናገራለች። የናሩ ቆይታዋ ያሳደረባትንም ተፅዕኖዎች ታነሳለች።አንኳሮችየናሩ ዕገታ ማዕከል ፈታኝ ሕይወትስደተኞችን ወደ አውስትራሊያ ለሕክምና የማምጣትና የመከልከል ክርክር አተያዮችእንጥልጥል የወደፊት ዕጣ ፈንታተጨማሪ ያንብቡDetention to determination: Former Nauru detainee is now a ticket inspector on Melbourne Metroተጨማሪ ያድምጡ"ለጥገኝነት ጥየቃ በተሰፋርንባት የአሮጌ ጀልባ ጉዞ ከሞት አፋፍ ላይ ደርሰን ነበር"ቤተልሔም ጥበቡ"ከለበስኩት ልብስና መፅሐፍ ቅዱስ በስተቀር ምንም አልነበረኝም፤የተሰጠኝን አንሶላ ቀሚስ አድርጌ በእጄ ሰፍቼ ለብሻለሁ"ቤተልሔም ጥበቡShareLatest podcast episodesድምፃዊ ቫሔ ቲልቢያን፤ ከምዕራብ አርመንያ እስከ ኢትዮጵያየመጀመሪያ ጊዜ ቤት ገዢዎች የአምስት ፐርሰንት ተቀማጭ ፖሊሲና የአረጋውያን ክብካቤ ሠራተኞች ደመወዝ ጭማሪ ከዛሬ ኦክቶበር 1 ጀምሮ ግብር ላይ ውለዋልበትግራይ ክልል የወባ በሽታ በወረርሽኝ መልክ መከሰቱ ተነገረ“ በአውስትራሊያ ያሉት የበጎ ፈቃድ አገልጋዮች ያደረጉት አስተዋፅዖ ታላቅ ነው፤ የበርካታ ታዳጊዎችን ሕይወት ለውጠዋል” የብሬቭኸርትስ ኢትዮጵያ አባላት