"የአካል ጉዳተኞች ማኅበረሰቡን ግንዛቤ ለማስጨበጥና መንግሥትን ፖሊስ ለማስቀረፅ የቅስቀሳ ዘመቻ ማድረግ አለባቸው" አቶ ደበበ ሙሉጌታ15:46Debebe Mulugeta. Credit: D.Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዓለም አቀፍ የግብረ አካል ጉዳተኞች ቀን ዲሴምበር 3 / ሕዳር 23 ታስቦ ውሏል። አቶ ደበበ ሙሉጌታ - የማኅበራዊ አገልግሎት ገዲብ ፕሮጄክት ባለ ሙያ፤ ስለ ግብረ አካል ጉዳተኞች ተግዳሮቶች፣ የምግባረ ሰናይ ድርጅቶችና መንግሥታዊ የፖሊሲ ግብረ ምላሾችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችስለ አካል ጉዳተኞች ግንዛቤን በስፋት ማስጨበጥ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ሚናምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ ውስጥ ለአካል ጉዳተኞች ዋነኛ ችግሮች፣ ድህነት፣ ማኅበራዊ ቀውስና ጦርነት ናቸው" አቶ ደበበ ሙሉጌታShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው