"የአካል ጉዳተኞች ማኅበረሰቡን ግንዛቤ ለማስጨበጥና መንግሥትን ፖሊስ ለማስቀረፅ የቅስቀሳ ዘመቻ ማድረግ አለባቸው" አቶ ደበበ ሙሉጌታ15:46Debebe Mulugeta. Credit: D.Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዓለም አቀፍ የግብረ አካል ጉዳተኞች ቀን ዲሴምበር 3 / ሕዳር 23 ታስቦ ውሏል። አቶ ደበበ ሙሉጌታ - የማኅበራዊ አገልግሎት ገዲብ ፕሮጄክት ባለ ሙያ፤ ስለ ግብረ አካል ጉዳተኞች ተግዳሮቶች፣ የምግባረ ሰናይ ድርጅቶችና መንግሥታዊ የፖሊሲ ግብረ ምላሾችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችስለ አካል ጉዳተኞች ግንዛቤን በስፋት ማስጨበጥ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ሚናምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ ውስጥ ለአካል ጉዳተኞች ዋነኛ ችግሮች፣ ድህነት፣ ማኅበራዊ ቀውስና ጦርነት ናቸው" አቶ ደበበ ሙሉጌታShareLatest podcast episodes"ማሚ ቆዳዬን አልወደውም፤ ቀዪሪልኝ" እናት "እምቢኝ!" በአድዋ አንደበት"ነፃነትን የሚወድ ማንም ሰው አድዋን ማክበር አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"የአድዋ ድል በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የማይረሳ፣ የማይደበዝዝ፣ የብሔራዊ ክብር፣ የነፃነትና የሉዓላዊነት ምልክት ነው።" አምባሳደር አንዋር ሙክታርየፌዴሬሽን ም/ቤት በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄዎች የተነሱባቸው አካባቢዎች ችግሮች እስኪፈቱ ድረስ ከትግራይ ውጪ የቀጥታ ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ አሳለፈ