ዶ/ር ደረሰ አየናቸው፤ የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ዲን፣ የታሪክ ተባባሪ ፕሮፌሰርና በኤይክስ ማርሴል ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ ዘመን የአፍሪካ ቀንድ ጥናትና ምርምር ፕሮግራም ተመራማሪ ፤ ለሕትመት ስላበቁት “ሰሎሞናውያን፤ የኢትዮጵያ መንግሥት ታሪክ (1262 - 1521) ጭብጦች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የመካከለኛው ዘመን ታሪክ አስተምህሮት ለ21ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ
- ታሪክና ፖለቲካን የማዛነቅ አሉታዊ ገፅታዎች
- ታሪክ በማን ይፃፍ?
Share





