ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ናቸው። ሜይ 20 ከአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ለምርምር ፕሮጄክት ማካሔጃ $645,205 አግኝተዋል።
አንኳሮች
- አውስትራሊያ ውስጥ በዓመት ከሁለት ሺህ በላይ ወይም በቀን ስድስት ያህል ሕጻናት ሞተው ይወለዳሉ
- የምርምሩ ዓላማ - የተጋላጭነት ትንበያን በማድረግ ሞተው የሚወለዱ፣ ያለ ጊዜያቸው ቀድመው የሚወለዱና አንስተኛ ክብደት ኖሯቸው የሚወለዱ ሕጻናትን ቁጥር የሚቀንስ የጤና ሥርዓት መገንባት
- የምርምር ጊዜው አምስት ዓመታትን ይፈጃል
Share






