“ሞተውና ቀደም ብለው የሚወለዱ ሕጻናትን ቁጥር መተንበይና መቀነስ ይቻላል” - ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ

Interview with Dr Gizachew Tessema

Dr Gizachew Tessema Source: Courtesy of GT and CU

ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ናቸው። ሜይ 20 ከአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ለምርምር ፕሮጄክት ማካሔጃ $645,205 አግኝተዋል።


አንኳሮች

  • አውስትራሊያ ውስጥ በዓመት ከሁለት ሺህ በላይ ወይም በቀን ስድስት ያህል ሕጻናት ሞተው ይወለዳሉ
  • የምርምሩ ዓላማ - የተጋላጭነት ትንበያን በማድረግ ሞተው የሚወለዱ፣ ያለ ጊዜያቸው ቀድመው የሚወለዱና አንስተኛ ክብደት ኖሯቸው የሚወለዱ ሕጻናትን ቁጥር የሚቀንስ የጤና ሥርዓት መገንባት  
  • የምርምር ጊዜው አምስት ዓመታትን ይፈጃል
ተያያዥነት ያለውን ቃለ ምልልስ አክለው ያድምጡ

“የሳምባ ነቀርሳን ከኢትዮጵያ ማጥፋት ይቻላል” - ዶ/ር ከፍያለው አለነ



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service