Dr Gizachew Tessema Source: Courtesy of GT and CUዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ናቸው። ሜይ 20 ከአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ለምርምር ፕሮጄክት ማካሔጃ $645,205 አግኝተዋል።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ናቸው። ሜይ 20 ከአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ለምርምር ፕሮጄክት ማካሔጃ $645,205 አግኝተዋል።
አንኳሮች
- አውስትራሊያ ውስጥ በዓመት ከሁለት ሺህ በላይ ወይም በቀን ስድስት ያህል ሕጻናት ሞተው ይወለዳሉ
- የምርምሩ ዓላማ - የተጋላጭነት ትንበያን በማድረግ ሞተው የሚወለዱ፣ ያለ ጊዜያቸው ቀድመው የሚወለዱና አንስተኛ ክብደት ኖሯቸው የሚወለዱ ሕጻናትን ቁጥር የሚቀንስ የጤና ሥርዓት መገንባት
- የምርምር ጊዜው አምስት ዓመታትን ይፈጃል