የዶ/ር ከፍያለው ምርምር የሳምባ ነቀርሳን ከኢትዮጵያና ቻይና የመክሊያ ብልኃት ማፈላለግ ላይ ያተኩራል- የምርመር ሂደቱ አምስት ዓመታትን ይፈጃል
- የምርምር ፕሮጀክት ድጎማው በኢትዮጵያና አውስትራሊያ መካከል የጤና ትብብርን ከፍ ያደርጋል
ሜይ 20 የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት የጤና ሚኒስትር ግሬግ ሃንት ለከርተን ዩኒቨርሲቲ የ1.29 ሚሊየን ዶላርስ ለምርምር ተግባር የሚውል ድጎማ መፈቀዱን አስታውቀዋል።
የምርምር ድጎማው ለዶ/ር ከፍያለው አለነና ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ ተሰጥቷል።
እያንዳንዳቸውም $645, 205 አግኝተዋል።
ተያያዥነት ያለውን ቃለ ምልልስ አክለው ያድምጡ

“ሞተውና ቀደም ብለው የሚወለዱ ሕጻናትን ቁጥር መተንበይና መቀነስ ይቻላል” - ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ