“በትግራይ ጦርነቱ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ በትኩስ ኃዘን ላይ ነን” ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ

Dr Fisaha haile Tesfay (L) and Dr Hailay Abrha Source: Supplied
ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ - በፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የተላላፊ በሽታዎች ተመራማሪ፤ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ በትግራይ በፌዴራልና የክልል መስተዳድር መካከል የተከሰተው ወታደራዊ ግጭት በራሳቸውና በቤተሰባቸው ላይ ያሳደራቸውን ተጽዕኖዎች አስመልክተው ይናገራሉ፡፡
Share