“በትግራይ ጦርነቱ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ በትኩስ ኃዘን ላይ ነን” ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ

Drs Hailay and Fisaha

Dr Fisaha haile Tesfay (L) and Dr Hailay Abrha Source: Supplied

ዶ/ር ኃይላይ አብርሃ - በፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የተላላፊ በሽታዎች ተመራማሪ፤ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ በትግራይ በፌዴራልና የክልል መስተዳድር መካከል የተከሰተው ወታደራዊ ግጭት በራሳቸውና በቤተሰባቸው ላይ ያሳደራቸውን ተጽዕኖዎች አስመልክተው ይናገራሉ፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now