ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር ናቸው። ሰሞኑን የ2024 Fremantle Hungerford ሽልማት አሸናፊ ለመሆን የበቁበትን "Trials of Hope - የተስፋ ፈተና" የሥነ ግጥም መፅሐፋቸውን አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የተስፋ ፈተና ስያሜ
- የትውልድ ሀገር የፍቅር ዝማሬ
- ምዘናና ዳኝነት
- የሰብዓዊ መብቶች መስክና ስንኝ ቋጠራ
Share





