አገር እንዴት ሰነበተች? የለውጡ ትሩፋቶችና ፈተናዎች

Yoans and Mushe

Dr Yonas Adaye (L) and Mushe Semu (R) Source: Supplied

ዶ/ር ዮናስ አዳዬ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ጸጥታ ጥናቶች መካነ ጥናት ዳይሬክተርና ነባር ፖለቲከኛ አቶ ሙሼ ሰሙ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሔደ ያለውን የለውጥ ሂደት ከሰሞነኛው ሁነት ጋር አሰናስለው አተያዮቻቸውን ያንጸባርቃሉ።


አንኳሮች


 

  • “በዘር ላይ በተመሠረተ ፖለቲካ አንድነታችንን፣ ሰብዓዊነታችንንና የኢትዮያዊነት መለያ አብሮነታችንን አጥተናል… ከጎሣ ይልቅ ዜግነትን መሠረቱ ያደረገ ጥሩ የኢትዮጵያዊነት ማንነት መሠረት ተጥሏል።” ዶ/ር ዮናስ አዳዬ
  • “ፈተናዎቻችን ብዙ ናቸው፤ ለውጡ ወደ ትክክለኛ አቅጣጫ እየተጓዘ ነው። እንደ አገር ወደ ፊት ትልቅ ተስፋን እመለከታለሁ። በአንጻሩ በቂ አቅም መገንባት ላይ ካልተሠራ አገሪቱ ወደ አደጋ የማትሔድበት ምክንያት የለም ባይ ነኝ። ሆኖም ወደ ተስፋው አጋድላለሁ።” - አቶ ሙሼ ሰሙ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now