አገር እንዴት ሰነበተች? የለውጡ ትሩፋቶችና ፈተናዎች

Yoans and Mushe

Dr Yonas Adaye (L) and Mushe Semu (R) Source: Supplied

ዶ/ር ዮናስ አዳዬ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ጸጥታ ጥናቶች መካነ ጥናት ዳይሬክተርና ነባር ፖለቲከኛ አቶ ሙሼ ሰሙ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሔደ ያለውን የለውጥ ሂደት ከሰሞነኛው ሁነት ጋር አሰናስለው አተያዮቻቸውን ያንጸባርቃሉ።


አንኳሮች


 

  • “በዘር ላይ በተመሠረተ ፖለቲካ አንድነታችንን፣ ሰብዓዊነታችንንና የኢትዮያዊነት መለያ አብሮነታችንን አጥተናል… ከጎሣ ይልቅ ዜግነትን መሠረቱ ያደረገ ጥሩ የኢትዮጵያዊነት ማንነት መሠረት ተጥሏል።” ዶ/ር ዮናስ አዳዬ

  • “ፈተናዎቻችን ብዙ ናቸው፤ ለውጡ ወደ ትክክለኛ አቅጣጫ እየተጓዘ ነው። እንደ አገር ወደ ፊት ትልቅ ተስፋን እመለከታለሁ። በአንጻሩ በቂ አቅም መገንባት ላይ ካልተሠራ አገሪቱ ወደ አደጋ የማትሔድበት ምክንያት የለም ባይ ነኝ። ሆኖም ወደ ተስፋው አጋድላለሁ።” - አቶ ሙሼ ሰሙ


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
አገር እንዴት ሰነበተች? የለውጡ ትሩፋቶችና ፈተናዎች | SBS Amharic