Fikre "Raya" Reta Source: Suppliedአቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
አቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።