SKIP TO MAIN CONTENT

“በደርግ ታስሬ በኢህአዴግ እንደታሰርኩ ሆኖ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቀረበው እንዲታረምልኝ እጠይቃለሁ” - አቶ ፍቅሬ ረታ

Fikre "Raya" Reta
Fikre "Raya" Reta Source: Supplied

አቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

አቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now