“በደርግ ታስሬ በኢህአዴግ እንደታሰርኩ ሆኖ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቀረበው እንዲታረምልኝ እጠይቃለሁ” - አቶ ፍቅሬ ረታ

Fikre "Raya" Reta

Fikre "Raya" Reta Source: Supplied

አቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“በደርግ ታስሬ በኢህአዴግ እንደታሰርኩ ሆኖ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቀረበው እንዲታረምልኝ እጠይቃለሁ” - አቶ ፍቅሬ ረታ | SBS Amharic