አቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Fikre "Raya" Reta Source: Supplied
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

