“በደርግ ታስሬ በኢህአዴግ እንደታሰርኩ ሆኖ ሰሞኑን በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቀረበው እንዲታረምልኝ እጠይቃለሁ” - አቶ ፍቅሬ ረታ

Fikre "Raya" Reta

Fikre "Raya" Reta Source: Supplied

አቶ ፍቅሬ “ራያ” ረታ - ከ30 ዓመታት በላይ የአውስትራሊያ ነዋሪ መሆናቸውንና ለአምስት ዓመታት የማዕከላዊ ምርመራ እሥረኛ የነበሩት በዘመነ ደርግ እንጂ በዘመነ ኢሕአዴግ አለመሆኑን ጠቅሰው ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የማረሚያ ኢሜይል ቢልኩና ስልክም ቢደውሉ ምላሽ ባለማግኘታቸው የቴሌቪዥን ጣቢያው ማስተካከያ እንዲያደርግ ይጠይቃሉ። ስለ እሥር ሕይወታቸውም ያወጋሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now