ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ፤ ከሎንዶን ወደ ብርግነት

Journalist Fesseha Tegegn

Journalist Fesseha Tegegn Source: Supplied

የስፖርት ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ እትብት ተቆርጦ የተቀበረው ላስታ - ብርግነት ውስጥ ነው። በወሎ ድርቅ ሳቢያ ተፈናቅሎ ከእናቱ ጋር ወለጋ ቄለም ሰፈረ። ሆኖም እናቱ ሠፈራ ጣቢያ በደረሱ 10ኛ ቀናቸው ሕይወታቸው አለፈ። በጉዲፈቻ ለSOS ሐረር ተሰጠ። ጎልምሶ፣ ለዩኒቨርሲቲ ምርቃትና ለአገረ እንግሊዝ ነዋሪነት በቅቶ ዳግም ወደ ብርግነት ተመለሰ። ለምን?



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now