የስፖርት ጋዜጠኛ ፍስሃ ተገኝ እትብት ተቆርጦ የተቀበረው ላስታ - ብርግነት ውስጥ ነው። በወሎ ድርቅ ሳቢያ ተፈናቅሎ ከእናቱ ጋር ወለጋ ቄለም ሰፈረ። ሆኖም እናቱ ሠፈራ ጣቢያ በደረሱ 10ኛ ቀናቸው ሕይወታቸው አለፈ። በጉዲፈቻ ለSOS ሐረር ተሰጠ። ጎልምሶ፣ ለዩኒቨርሲቲ ምርቃትና ለአገረ እንግሊዝ ነዋሪነት በቅቶ ዳግም ወደ ብርግነት ተመለሰ። ለምን?
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Journalist Fesseha Tegegn Source: Supplied
Published
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends



