መጋቢ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ በሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሃዲስ ኪዳን መምህር፤ ስለ የአውስትራሊያ ጉዟቸው ዓላማ፣ የሁለቱ ሲኖዶሶች አንድነትና የስደት ሕይወትን አስመልክተው ይናገራሉ። መጋቢ ሐዲስ የአውስትራሊያ ቆይታቸው ዘለግ ላለ ጊዜ ቢታቀድም በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የግልጋሎት ጊዜያቸውን ሳያጠናቅቁ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ግድ ተሰኝተዋል።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Megabi Hadis Eshetu Alemayehu Source: Martha Tsegaw
Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

