“በኢትዮጵያ የታየው ያለመቻቻልና የጽንፈኝነት መንፈስ ለዘመናት ተዳፈኖ የቆየ እንጂ አዲስ አይደለም” - መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ

.

Megabi Hadis Eshetu Alemayehu Source: Martha Tsegaw

መጋቢ ሐዲስ እሸቱ ዓለማየሁ በሰዋሰው ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የሃዲስ ኪዳን መምህር፤ ስለ የአውስትራሊያ ጉዟቸው ዓላማ፣ የሁለቱ ሲኖዶሶች አንድነትና የስደት ሕይወትን አስመልክተው ይናገራሉ። መጋቢ ሐዲስ የአውስትራሊያ ቆይታቸው ዘለግ ላለ ጊዜ ቢታቀድም በኮሮናቫይረስ ሳቢያ የግልጋሎት ጊዜያቸውን ሳያጠናቅቁ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ግድ ተሰኝተዋል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“በኢትዮጵያ የታየው ያለመቻቻልና የጽንፈኝነት መንፈስ ለዘመናት ተዳፈኖ የቆየ እንጂ አዲስ አይደለም” - መጋቢ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ | SBS Amharic