"ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የትምህርት ጥራት ችግር ለመቅረፍ አንዱ መፍትሔ በየክልሉ ጥራት ያላቸው የመምህራን ማሰልጠኛዎችን መገንባት ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየ12:26Prof Abebe Zegeye. Credit: A.Zegeyeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር አበበ ዘገየ፤ የማስተማርና ስልጠና ማዕከል ተባባሪና መሥራች ዳይሬክተር፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥርዓተ ትምህርቱ ዘርፍ በብርቱ አነጋጋሪ፣ አሳሳቢና መፍትሔ ሻች ሆኖ ስላለው የትምህርት ጥራት ደረጃና ተደራሽነት ተግዳሮቶችና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አንስተው አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችየትምህርት ጥራት ተደራሽነትአንኳር የሥርዓተ ትምህርት ችግሮች ፖሊሲ ቀረፃና ትግበራተጨማሪ ያድምጡ"አማርኛ ለማስተማሪያም ለሳይንሳዊ ዕውቀትም የበቃ ቋንቋ በመሆኑ ብሔራዊ የማስተማሪያ ቋንቋ እንዲሆን መቀበል በጣም አስፈላጊ ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየShareLatest podcast episodesጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ ታዳጊ ወጣት አውስትራሊያውያን በጋውን ያለ ማኅበራዊ ሚዲያ በደስታ እንዲያሳልፉ አሳሰቡየኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 እንዲሆን ቀን ተቆረጠ"ሼክስፒር እኔ ኮርዴሊያን ሆኜ ስጫወት ቢያየኝ፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ጥቁር ሴት በመሆኔ ይደነግጣል። በእሱ ጊዜ ዘረኛነት በጣም ነበር።" ተዋናይት አሁንም አበበ"ወጣት ሴቶች ውስጣቸው ጥንካሬና ችሎታ እንዲኖራቸው ነው የምፈልገው፤ ለውጥ ቢኖርም አሁንም ወንዶችና ሴቶች ገና እኩል አይደሉም" ተዋናይት አሁንም አበበ