ፕሮፌሰር አበበ ዘገየ፤ የማስተማርና ስልጠና ማዕከል ተባባሪና መሥራች ዳይሬክተር፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥርዓተ ትምህርቱ ዘርፍ በብርቱ አነጋጋሪ፣ አሳሳቢና መፍትሔ ሻች ሆኖ ስላለው የትምህርት ጥራት ደረጃና ተደራሽነት ተግዳሮቶችና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አንስተው አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- የትምህርት ጥራት ተደራሽነት
- አንኳር የሥርዓተ ትምህርት ችግሮች
- ፖሊሲ ቀረፃና ትግበራ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

