"ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የትምህርት ጥራት ችግር ለመቅረፍ አንዱ መፍትሔ በየክልሉ ጥራት ያላቸው የመምህራን ማሰልጠኛዎችን መገንባት ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየ

Prof Abebe Zegeye.jpg

Prof Abebe Zegeye. Credit: A.Zegeye

ፕሮፌሰር አበበ ዘገየ፤ የማስተማርና ስልጠና ማዕከል ተባባሪና መሥራች ዳይሬክተር፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥርዓተ ትምህርቱ ዘርፍ በብርቱ አነጋጋሪ፣ አሳሳቢና መፍትሔ ሻች ሆኖ ስላለው የትምህርት ጥራት ደረጃና ተደራሽነት ተግዳሮቶችና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አንስተው አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የትምህርት ጥራት ተደራሽነት
  • አንኳር የሥርዓተ ትምህርት ችግሮች
  • ፖሊሲ ቀረፃና ትግበራ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service