"ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የትምህርት ጥራት ችግር ለመቅረፍ አንዱ መፍትሔ በየክልሉ ጥራት ያላቸው የመምህራን ማሰልጠኛዎችን መገንባት ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየ12:26Prof Abebe Zegeye. Credit: A.Zegeyeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.14MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር አበበ ዘገየ፤ የማስተማርና ስልጠና ማዕከል ተባባሪና መሥራች ዳይሬክተር፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በሥርዓተ ትምህርቱ ዘርፍ በብርቱ አነጋጋሪ፣ አሳሳቢና መፍትሔ ሻች ሆኖ ስላለው የትምህርት ጥራት ደረጃና ተደራሽነት ተግዳሮቶችና አማራጭ የመፍትሔ ሃሳቦችን አንስተው አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችየትምህርት ጥራት ተደራሽነትአንኳር የሥርዓተ ትምህርት ችግሮች ፖሊሲ ቀረፃና ትግበራተጨማሪ ያድምጡ"አማርኛ ለማስተማሪያም ለሳይንሳዊ ዕውቀትም የበቃ ቋንቋ በመሆኑ ብሔራዊ የማስተማሪያ ቋንቋ እንዲሆን መቀበል በጣም አስፈላጊ ነው" ፕ/ር አበበ ዘገየShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food