"አሁን ያለንበት ሁኔታ የሚያስታውሰኝ ከአፄ ቴዎድሮስ በፊት የነበረው ዘመነ መሳፍንት መደገምን ነው፤ ከአብዮቱ በኋላ 200 ዓመታት ወደ ኋላ ነው የመለሱን" የሚሉት አንጋፋው ደራሲና ተርጓሚ ሳህለሥላሴ ብርሃነማርያም፤ ከፍተኛ ተነባቢነት ስላገኘው "የሁለት ከተሞች ወግ" ትርጉም መፅሐፋቸውና ሌሎች በርካታ የድርሰትና ትርጉም ሥራዎቻቸው ያወጋሉ።
አንኳሮች
- "warior King" የአፄ ተዎድሮስ ርዕይና ተፅዕኖዎች
- ከእንግሊዝ ኤምባሲ ተርጓሚነት የባሕር ማዶ መፅሀፍትን ወደ አማርኛ ቋንቋ የመመለስ የትርጉም ሥራ
- የኢትዮጵያ ሥነ ፅሁፍ ዕድገት ደረጃና ተግዳሮቶች
Share






