“በመቻቻል የቆየችውን ኢትዮጵያ አንድ አድርጎ መቀጠል ነው የሚያስፈልገው” - ደራሲ ታክሎ ተሾመ

Taklo Teshome Source: SBS Amharic
ደራሲ ታክሎ ተሾመ፤ በቅርቡ ለተደራሲያን ስላቀረቡት አዲሱ መጽሐፋቸው “የኢትዮጵያ አንድነትና ተግዳሮቶች” ይናገራሉ። ቀደም ሲልም “የደም ዘመን” እና “የቁልቁለት ጉዞ” መጽሐፍትን ለንባብ አብቅተዋል።
Share
Taklo Teshome Source: SBS Amharic
SBS World News