“በሞጣ ቤተ እምነቶች ላይ የደረሱት ጥቃቶች ሁሉንም ኢትዮጵያውያን ያሸማቀቀ ነው” - ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ

Ustaz Abubeker Ahmed (L), and remains of a mosque set ablaze in Mota (R) Source: Courtesy of AA
በወርኃ ታህሣሥ የመጀመርያ ሳምንት ላይ በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የሞጣ ከተማ እምነት ቤቶችና ሱቆች ጋይተዋል። ውድመቶቹን ተከትሎም የመልሶ ግንባታና ማቋቋም ተግባራትን ለመከወን የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ተቋቁሟል። ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ - የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ሰብሳቢ፤ የእርዳታ ስብሰባውን ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




