“በሞጣ ቤተ እምነቶች ላይ የደረሱት ጥቃቶች ሁሉንም ኢትዮጵያውያን ያሸማቀቀ ነው” - ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ

Interview with Ustaz Abubeker Ahmed

Ustaz Abubeker Ahmed (L), and remains of a mosque set ablaze in Mota (R) Source: Courtesy of AA

በወርኃ ታህሣሥ የመጀመርያ ሳምንት ላይ በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የሞጣ ከተማ እምነት ቤቶችና ሱቆች ጋይተዋል። ውድመቶቹን ተከትሎም የመልሶ ግንባታና ማቋቋም ተግባራትን ለመከወን የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ተቋቁሟል። ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ - የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ሰብሳቢ፤ የእርዳታ ስብሰባውን ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now