Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“በሞጣ ቤተ እምነቶች ላይ የደረሱት ጥቃቶች ሁሉንም ኢትዮጵያውያን ያሸማቀቀ ነው” - ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ

Interview with Ustaz Abubeker Ahmed

Ustaz Abubeker Ahmed (L), and remains of a mosque set ablaze in Mota (R) Source: Courtesy of AA

በወርኃ ታህሣሥ የመጀመርያ ሳምንት ላይ በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የሞጣ ከተማ እምነት ቤቶችና ሱቆች ጋይተዋል። ውድመቶቹን ተከትሎም የመልሶ ግንባታና ማቋቋም ተግባራትን ለመከወን የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ተቋቁሟል። ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ - የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ሰብሳቢ፤ የእርዳታ ስብሰባውን ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

By Demeke Kebede

Source: SBS



Share this with family and friends


በወርኃ ታህሣሥ የመጀመርያ ሳምንት ላይ በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የሞጣ ከተማ እምነት ቤቶችና ሱቆች ጋይተዋል። ውድመቶቹን ተከትሎም የመልሶ ግንባታና ማቋቋም ተግባራትን ለመከወን የገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ተቋቁሟል። ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ - የኢትዮጵያ ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ሰብሳቢ፤ የእርዳታ ስብሰባውን ሂደት አስመልክተው ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now