ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሰሜን አሜሪካና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፤በሰሜን ጎንደርና ድሬዳዋ ስለነበራቸው አገልግሎቶች፣ የምንኩስናና የጵጵስና ሕይወቶቻቸውንና የአሜሪካና የአውስትራሊያ መንፈሳዊ ግልጋሎቶቻቸውን አንስተው ይናገራሉ።
Share

Published
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends


