ወ/ሮ ዓለም አበባው ከአደላይድ፣ ወ/ሮ መስኪ አሻግሬ ከፐርዝና አቶ ፍቅሬ ታደሰ ከሜልበርን ለመላው አውስትራሊያውያንና ኢትዮጵያውያን የአዲስ ዓመት መልካም ምኞታቸውን ይገልጣሉ። ለአገረ ኢትዮጵያም ሰላም፣ ፍቅርና አንድነትን ይመኛሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Alem Abebaw (L), Meski Ashagre (C) and Fikre Tadese (R) Source: Supplied
Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends



