"ዘረኝነት ቴክኖሎጂ እያገዘው እየሰፋ የሔደበት ጊዜ ላይ ስለምንገኝ በተለይ ኢትዮጵያውያንን ሊያሳስበን የሚገባ ጉዳይ ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላው

TGR.png

Dr Tebeje Molla, a Postdoctoral researcher in education and social justice at Deakin University (L), Anti-racism protesters cover their faces with the Australian national flag during the Community Harmony rally through the streets of Sydney, 18 December 2005 (C), and Dr Yirga Gelaw, Director of the Centre for Human Rights Education at Curtin University (R). Credit: T.Molla / TORSTEN BLACKWOOD/AFP via Getty Images / Y.Gelaw

ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል ዳይሬክተርና ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍትሕ ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ አውስትራሊያ ውስጥ በተለይም ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞችን ከማንነት ጉዳዮችን ጋር ተያይዘው ገጥመዋቸው ስላሉ ማኅበራዊ እንከኖች አንስተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የማንነት ጥያቄ
  • ሰብዓዊ መብቶች
  • የዘረኝነት ገፅታ በአውስትራሊያ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now