ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል ዳይሬክተርና ዶ/ር ተበጀ ሞላ፤ በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍትሕ ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ኢትዮጵያውያንንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን አክሎ በፍልሰተኞች ዘንድ ያሉ የማንነት አተያዮችን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- እኛና እነሱ
- ዘረኛነትና የብዙኅን መገናኛ ሚና
- የዘረኛነት ትርጓሜ
- የዓይን እማኝ
- የአፍሪካውያን ወጣት እሥረኞች ቁጥር ንረትና አሳሳቢነት
Share






