"ዕድሜ ልክ እየለመን መኖር የለብንም። የእኛ ሕዝብ አስተዋፅዖ ማድረግ አለበት፤ እንደ ሕዝብ ክብራችንም ይጨምራል" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Kangaroo.png

Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria (L), A red kangaroo (Macropus rufus) sitting at sunset, Sturt Stony Desert, Australia (C) and Seblework Tadesse, Secretary General of the Ethiopian Community Association of Queensland (R). Credit: T.Yigzaw, Jami Tarris / Getty Images and S.Tadesse

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት እና ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የኩዊንስላንድ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ፤ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላትና ማኅበራትን አስፈላጊ ሁነኛ ሚናዎች ነቅሰው ያመላክታሉ።


አንኳሮች
  • የማኅበረሰብ ማኅበራት መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ጋር ያላቸው ግንኙነቶች
  • የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላትና ማኅበራት አውስትራሊያ አቀፍ ንቁ የፖለቲካዊ ተሳፎና ግንዛቤ ደረጃዎች
  • የሀገር አቀፍ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር አስፈላጊነትና ሚና
  • የ29ኛው ዓመታዊ የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር ግብዣ
  • ምክረ ሃሳብ
የኢትዮጵያውያን ማኅበር በቪክቶሪያ አለ የሚባለው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያውያን ማኅበር አባል አይደለንም። ከሌለ እንዲመሠረት፤ ካለም እንዲኖር እንፈልጋለን።
ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት
በአውስትራሊያ ደረጃ የኢትዮጵያውያንን ጥቅም ለማስጠበቅ ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያውያን ማኅበር አስፈላጊነቱ ትልቅ ነው። በደንብ ማጠናከሩ አስፈላጊ ነው ብዬ አስባለሁ።
ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ፤ የኩዊንስላንድ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ዋና ፀሐፊ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service