የአሜሪካ 2020 ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ሃይማኖት አባቶች ዕይታ

Religious ledears

Abune Petros (L), Shiek Abdurahman Haji Kebir (T-R) and Rev. Mengistu Haile (B-R) Source: Supplied

ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሰሜን አሜሪካ እና ኒውዮርክ አካባቢ ሊቀ ጳጳስ ፤ ሼህ አብዱራህማን ሀጂ ከቢር በአውስትራልያ የእስልምና እምነት ተከታዮች መሪ ፤ መላከ ጸሀይ መንግስቱ ሃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አህጉረ ስብከት ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የብሪዝበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ፤ የ2020 አም የአሜሪካን ምርጫ ውጤ አስመልክተው ያሳደርባቸውን ስሜት ገልጸውልናል ። የሃይማኖት አባቶቹ የጆ ባይደን እና ካማላ ሃሪስ ወደ ስልጣን መምጣት ለአሜሪካ በተለይ ለኢትዮጵያ መልካም አጋጣሚ ነው ይላሉ ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service