የውይይት መድረክ - የራያ ሕዝብ ታሪካዊ መነሻና ማንነት - ክፍል 2

Panel discussion Raya Pt 2

Source: Courtesy of AA, BH, and TM

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የራያ ማንነት ጥያቄ አነጋጋሪ ሆኗል። በዚሁ በማንነት ጥያቄ ጉዳይ ላይ የራያ ተወላጅ ከሆኑት ወ/ሮ አስቴር አስገዶም፣ አቶ በርሄ ሐጎስና ዶ/ር ተበጀ ሞላ ጋር በውውይት መድረካችን ተነጋግረናል። ወ/ሮ አስቴር አስገዶም “ ‘ራያ የማን ነው?’ ከሚለው ራያን ማን ያስተዳድረው የሚለው ጥያቄ የሚያመች ይመስለኛል። ሁሉን አቃፊ ሲስተም መፈጠር አለበት ” ይላሉ። አቶ በርሄ ሐጎስ “የራያ ሕዝብ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ያለው። ማንነቱን ያውቃል። ስለ መላው ኢትዮጵያ ማሰብ ይሻላል።” ሲሉ፤ ዶ/ር ተበጀ ሞላ “ራያ ውሁድ ማንነት ያለው፤ ራሱን ችሎ በእግሩ የሚቆም አንድ ሕዝብ ነው ብዬ አምናለሁ” በማለት አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now