"በስደት ሕይወት እንኳንስ ለሌሎች ለመትረፍ ለራስ ቆሞ ለመሔድም የሚያስቸግር ሁኔታ ውስጥ መውደቅ አለ፤ የሁሉም ሕይወት ባይሆን" ደራሲ ማትያስ ከተማ11:07Author Matias Ketema. Credit: M.Ketemaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ደራሲ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) በቅርቡ ለአንባቢያን እነሆኝ ስላለው የቀለም ጠብታዎቹ በረከት "ጉርሻና ቅምሻ፤ የዳመና ግላጭ ወጎች" መፅሐፉ ይዘት ያወጋል።አንኳሮችሀገር ቤትና ባሕር ማዶሀገር አልባ ባለ ሀገርነትየመፅሐፍ ክፍፍልተጨማሪ ያድምጡ"የብዕር ስሜን 'ወለላዬ' ማለቴ እናቴንና ሀገሬን አንድ ላይ ጠቅልሎ ይይዝልኛል ብዬ ነው። እናትም ወለላ ናት፤ ሀገርም ወላላ ናት" ደራሲ ማቲያስ ከተማተጨማሪ ያድምጡ"ጥላሁን ገሠሠ ለሁለት በሰጠን አንድ ብር ብስኩት በልተን፣ ጫማ አስጠርገን፣ አውቶብስ ተሳፍረን፤ የተረፈንን 20 ሳንቲም ለሌላ ሰው ሰጥተናል" ማትያስ ከተማShareLatest podcast episodes"ለኢትዮጵያውያን ሁሉ መጪው ዘመን ከትናንት የተሻለ፣ ሀገራችን ገናናነቷ ጎልቶ የሚወጣበትና አብረን የምንቆምበት እንዲሆን እመኛለሁ" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"ለመላ ኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት! አብረን እናሳልፍ፤ አንድ ጎረቤት አንድ ጓደኛ ይዛችሁ ኑ፤ በባሕላችሁ ተደሰቱ!" የአዲስ ዓመት ቅበላ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት"የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት ልዩ ዝግጅት ፉትስክሬይ ላይ ማድረጋችን፤ የሕዝባችን ሱቆችና ንግዶች ብዛቱና የመገናኛ ቦታው ፉትስክሬይ ስለሆነ ነው" ዳይሬክተር ካሪም ደጋልየታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ 46 በመቶ የሚሆነውንና የኤሌክትሪክ ኃይል የማያገኘውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጠRecommended for you10:11ከአጠቃላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ 49 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች ብቻ የባንክ ሂሳብ እንዳላቸው ተገለጠ20:07'ትዝታ ትናንትን በምልስት በማውሳት ዛሬ ላይ ሕይወት ዘርተን የምናቆየው ነው፤ ለፊልሜ መጠሪያ ያደረግኩትም ቃለ መልዕክቱ ለልብና ለነፍስ ስለሆነ ነው'አራማዝት ካላይጂያን14:59'ጥላሁን ገሠሠ ለሁለት በሰጠን አንድ ብር ብስኩት በልተን፣ ጫማ አስጠርገን፣ አውቶብስ ተሳፍረን፤ የተረፈንን 20 ሳንቲም ለሌላ ሰው ሰጥተናል' ማትያስ ከተማ14:57'የብዕር ስሜን 'ወለላዬ' ማለቴ እናቴንና ሀገሬን አንድ ላይ ጠቅልሎ ይይዝልኛል ብዬ ነው። እናትም ወለላ ናት፤ ሀገርም ወላላ ናት' ደራሲ ማቲያስ ከተማ15:59#92 Asking for donations (Med)07:111934 - 2017፤ የተዋናይ ደበበ እሸቱ ዕረፍትበርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ያሳፈረች ጀልባ ሰጥማ ከ 68 በላይ የሚሆኑት ሕይወታቸው ተቀጠፈ09:26በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ በኢትዮጵያ የሙቀት መጠን በየዓመቱ ከአንድ ዲግሪ ሴንቲግሬድ በላይ እየጨመረ መሆኑ ተገለጠ