SKIP TO MAIN CONTENT

"የብዕር ስሜን 'ወለላዬ' ማለቴ እናቴንና ሀገሬን አንድ ላይ ጠቅልሎ ይይዝልኛል ብዬ ነው። እናትም ወለላ ናት፤ ሀገርም ወላላ ናት" ደራሲ ማቲያስ ከተማ

ኸተማ.png
Author Matias Ketema (Welelaye). Credit: M.Ketema

ደራሲ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) በቅርቡ ለአንባቢያን እነሆኝ ስላለው የቀለም ጠብታዎቹ በረከት "ጉርሻና ቅምሻ፤ የዳመና ግላጭ ወጎች" መፅሐፉ ይዘት ያወጋል።


Published

Updated

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ደራሲ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) በቅርቡ ለአንባቢያን እነሆኝ ስላለው የቀለም ጠብታዎቹ በረከት "ጉርሻና ቅምሻ፤ የዳመና ግላጭ ወጎች" መፅሐፉ ይዘት ያወጋል።


አንኳሮች

  • ማቲያስና ወለላዬ
  • መታሰቢያ
  • ከሥነ ፅሑፍ ጋር ግብቦሽ
  • ስያሜ - 'ጉርሻና ቅምሻ'
  • ገፀ-ባሕሪያት
  • የረቡዕ ግጥሞች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now