"የብዕር ስሜን 'ወለላዬ' ማለቴ እናቴንና ሀገሬን አንድ ላይ ጠቅልሎ ይይዝልኛል ብዬ ነው። እናትም ወለላ ናት፤ ሀገርም ወላላ ናት" ደራሲ ማቲያስ ከተማ

ኸተማ.png

Author Matias Ketema (Welelaye). Credit: M.Ketema

ደራሲ ማትያስ ከተማ (ወለላዬ) በቅርቡ ለአንባቢያን እነሆኝ ስላለው የቀለም ጠብታዎቹ በረከት "ጉርሻና ቅምሻ፤ የዳመና ግላጭ ወጎች" መፅሐፉ ይዘት ያወጋል።


አንኳሮች
  • ማቲያስና ወለላዬ
  • መታሰቢያ
  • ከሥነ ፅሑፍ ጋር ግብቦሽ
  • ስያሜ - 'ጉርሻና ቅምሻ'
  • ገፀ-ባሕሪያት
  • የረቡዕ ግጥሞች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now