"ሕግ ማስከበር በሚለው ዘመቻ ጋዜጠኞች፣የፖለቲካ አመራሮችና የማኅበረሰብ አንቂዎች ላይ እያነጣጠረ ያለው ተደጋጋሚና የተራዘመ እሥር እንዲቆም በስፋት እንሠራለን"ራኬብ መሰለ10:56Rakeb Messele Abera, Deputy Chief Commissioner of the Ethiopian Human Rights Commission. Credit: EHRCኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.05MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ራኬብ መሰለ - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር፤ የ2015 የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብቶች ሬኮርድና የ2016 አካሔድን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችገለልተኝነትና ነፃነትየ2015 ተሞክሮዎችየ2016 ትልሞችለሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሚናተጨማሪ ያድምጡ"በኢሰመኮና በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መካከል ተፈናቃዮችን አስመልክቶ የተፈጠረው አለመግባባት ነው እንጂ በሪፖርታችን ትግራይ ክልልን አልሸፈንም" ራኬብ መሰለ"ከየትኛውም ብሔር ይሁን አንድ ሰብዓዊ ፍጡር ላይ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ሲፈፀም፤እንደ ሕዝብ ሰብዓዊ መብቶች የሚከበርባትን አገር ለመፍጠር ብንረባረብ ጥሩ ነው"ራኬብ መሰለShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ ከ35 ሚዮን በላይ የሚሆነው ሕዝብ ከቀላላ እስከ ከባድ የአዕምሮ ሕመም እንዳለበት የባለ ሙያዎች ጥናት አመለከተ"የዓመታዊ ስፖርቱ መንፈስ በየሳምንቱ እንዲሆን የምንመኘው ዓይነት ኢትዮጵያዊነትን ያንፀባረቀ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ የሚውል ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ልታደርግ ነው"የኢትዮጵያ ቀን ትልቁ የቶርናመንቱ ቀን ነው። ከኢትዮጵያ ብንወጣም፤ ኢትዮጵያ ከውስጣችን አልወጣችም። እየሠራን ያለነው ትንሽቷን ኢትዮጵያ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው