በግል ከ25 ኪሎ ግራም ያልበለጠ በርበሬና ሽሮን የመሳሰሉ የምግብ ግብኣቶችን ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ ለማስገባት ሊያሟሉ የሚገባዎት መመዘኛዎች ምንድናቸው?10:57Tesfaye Endeshaw. Credit: Martha Tsegawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.08MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ተስፋዬ እንደሻው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኀበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ከአገር ቤት ሽሮና በርበሬን የመሳሰሉ ባሕላዊ የምግብ ግብኣቶችን ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ ለማስገባት ስለሚቻልባቸው መሥፈረቶች ከአውስትራሊያ ግብርና ዲፓርትመንት የተሰጣቸውን ምላሽ አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችመስፈርቶችመብትና ግዴታዎችይግባኝየምግብ ግብኣት መመዘኛዎቹን ለመመልከት እዚህ ይጫኑ። ተጨማሪ ያድምጡበርበሬ ፤ ሽሮ እና ቅመማ ቅመምን ወደ አውስትራሊያ በግለሰብ ደረጃ እንዳይገባ መከልከሉ በነዋሪዎች ላይ ቅሬታን አስነሳ" በርበሬ ፤ ሽሮ እና ቅመማ ቅመምን ግለሰቦች ወደ አውስትራሊያ እንዳያስገቡ በተደረገው ገደብ ላይ ከሚመለከታቸው ጋር ለመነጋገር እየሰራን ነው ፡ " - አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንትShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው