በግል ከ25 ኪሎ ግራም ያልበለጠ በርበሬና ሽሮን የመሳሰሉ የምግብ ግብኣቶችን ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ ለማስገባት ሊያሟሉ የሚገባዎት መመዘኛዎች ምንድናቸው?10:57Tesfaye Endeshaw. Credit: Martha Tsegawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.08MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ተስፋዬ እንደሻው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኀበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ከአገር ቤት ሽሮና በርበሬን የመሳሰሉ ባሕላዊ የምግብ ግብኣቶችን ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ ለማስገባት ስለሚቻልባቸው መሥፈረቶች ከአውስትራሊያ ግብርና ዲፓርትመንት የተሰጣቸውን ምላሽ አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችመስፈርቶችመብትና ግዴታዎችይግባኝየምግብ ግብኣት መመዘኛዎቹን ለመመልከት እዚህ ይጫኑ። ተጨማሪ ያድምጡበርበሬ ፤ ሽሮ እና ቅመማ ቅመምን ወደ አውስትራሊያ በግለሰብ ደረጃ እንዳይገባ መከልከሉ በነዋሪዎች ላይ ቅሬታን አስነሳ" በርበሬ ፤ ሽሮ እና ቅመማ ቅመምን ግለሰቦች ወደ አውስትራሊያ እንዳያስገቡ በተደረገው ገደብ ላይ ከሚመለከታቸው ጋር ለመነጋገር እየሰራን ነው ፡ " - አቶ ተስፋዬ እንደሻው በቪክቶርያ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር ፕሬዝደንትShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ