በግል ከ25 ኪሎ ግራም ያልበለጠ በርበሬና ሽሮን የመሳሰሉ የምግብ ግብኣቶችን ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ ለማስገባት ሊያሟሉ የሚገባዎት መመዘኛዎች ምንድናቸው?

Tesfaye Endeshaw 2022.jpg

Tesfaye Endeshaw. Credit: Martha Tsegaw

አቶ ተስፋዬ እንደሻው፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኀበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ከአገር ቤት ሽሮና በርበሬን የመሳሰሉ ባሕላዊ የምግብ ግብኣቶችን ከኢትዮጵያ ወደ አውስትራሊያ ለማስገባት ስለሚቻልባቸው መሥፈረቶች ከአውስትራሊያ ግብርና ዲፓርትመንት የተሰጣቸውን ምላሽ አስመልክተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • መስፈርቶች
  • መብትና ግዴታዎች
  • ይግባኝ

የምግብ ግብኣት መመዘኛዎቹን ለመመልከት እዚህ ይጫኑ።


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now